የቤተክርስቲያኒቱ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴት፣ ግብና ዓላማዎች በማቴዎስ 28፣19-20 እና ማርቆስ 16፣15-20 ላይ የተመሠረቱ ሲሆኑ፣ ከዚህ ቀጥሎ እንደሚከተለው ተገልጸዋል፡፡
የቤተክርስቲያኒቱ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴት፣ ግብና ዓላማዎች በማቴዎስ 28፣19-20 እና ማርቆስ 16፣15-20 ላይ የተመሠረቱ ሲሆኑ፣ ከዚህ ቀጥሎ እንደሚከተለው ተገልጸዋል፡፡
የምስራቹን ወንጌልን በመስበክ፣ ዓለምና ኃጢአትን ክደው ራሳቸውን ለክርስቶስ ሕያውና ቅዱስ መስዋእት አድርገው የሚያቀርቡ ደቀ መዛሙርትን ማፍራት፣ አማኞች ጥሪያቸውንና የተሰጣቸውን የጸጋ ስጦታ እንዲያውቁ በማነሣሣትና በማስታጠቅ በሁሉ የሕይወት አቅጣጫ ለእግዚአብሔር የተሰጡ እንዲሆኑ በማስተማር ተተኪዎችን ማፍራት፣ ክብርትና ንጽሕት፣ ያለ ነውርና ያለ ነቀፋ የሆነች ቤተ ክርስቲያን እንድትሠራ በጸሎትና በትምህርት መትጋት፡፡
የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችን እንድትመጣ ወንጌልን በማስተማር፣ በመጸለይ፣ በአምልኮ እና በቅዱሳን መካከል በሚገለጥ የፍቅር ኅብረት በመትጋት ደቀ መዛሙርትን ማፍራት፡፡
አገልጋይነት፣ ታማኝነት፣ ተጠያቂነት፣ ግልጽነት፣ ታዛዥነት፣ ምሕረት፡፡
እየበዛ የሚሄድ፣ እርስ በእርሱ የሚተባበር፣ ለተቀበለው የወንጌል መልእክት የሚጠነቀቅ እና የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚለማመድ ትውልድ ማፍራት፡፡
የቤተክርስቲያኒቱ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴት፣ ግብና ዓላማዎች በማቴዎስ 28፣19-20 እና ማርቆስ 16፣15-20 ላይ የተመሠረቱ ሲሆኑ፣ ከዚህ ቀጥሎ እንደሚከተለው ተገልጸዋል፡፡
የምስራቹን ወንጌልን በመስበክ፣ ዓለምና ኃጢአትን ክደው ራሳቸውን ለክርስቶስ ሕያውና ቅዱስ መስዋእት አድርገው የሚያቀርቡ ደቀ መዛሙርትን ማፍራት፣ አማኞች ጥሪያቸውንና የተሰጣቸውን የጸጋ ስጦታ እንዲያውቁ በማነሣሣትና በማስታጠቅ በሁሉ የሕይወት አቅጣጫ ለእግዚአብሔር የተሰጡ እንዲሆኑ በማስተማር ተተኪዎችን ማፍራት፣ ክብርትና ንጽሕት፣ ያለ ነውርና ያለ ነቀፋ የሆነች ቤተ ክርስቲያን እንድትሠራ በጸሎትና በትምህርት መትጋት፡፡
የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችን እንድትመጣ ወንጌልን በማስተማር፣ በመጸለይ፣ በአምልኮ እና በቅዱሳን መካከል በሚገለጥ የፍቅር ኅብረት በመትጋት ደቀ መዛሙርትን ማፍራት፡፡
አገልጋይነት፣ ታማኝነት፣ ተጠያቂነት፣ ግልጽነት፣ ታዛዥነት፣ ምሕረት፡፡
እየበዛ የሚሄድ፣ እርስ በእርሱ የሚተባበር፣ ለተቀበለው የወንጌል መልእክት የሚጠነቀቅ እና የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚለማመድ ትውልድ ማፍራት፡፡
የቤተክርስቲያኒቱ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴት፣ ግብና ዓላማዎች በማቴዎስ 28፣19-20 እና ማርቆስ 16፣15-20 ላይ የተመሠረቱ ሲሆኑ፣ ከዚህ ቀጥሎ እንደሚከተለው ተገልጸዋል፡፡
የምስራቹን ወንጌልን በመስበክ፣ ዓለምና ኃጢአትን ክደው ራሳቸውን ለክርስቶስ ሕያውና ቅዱስ መስዋእት አድርገው የሚያቀርቡ ደቀ መዛሙርትን ማፍራት፣ አማኞች ጥሪያቸውንና የተሰጣቸውን የጸጋ ስጦታ እንዲያውቁ በማነሣሣትና በማስታጠቅ በሁሉ የሕይወት አቅጣጫ ለእግዚአብሔር የተሰጡ እንዲሆኑ በማስተማር ተተኪዎችን ማፍራት፣ ክብርትና ንጽሕት፣ ያለ ነውርና ያለ ነቀፋ የሆነች ቤተ ክርስቲያን እንድትሠራ በጸሎትና በትምህርት መትጋት፡፡
የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችን እንድትመጣ ወንጌልን በማስተማር፣ በመጸለይ፣ በአምልኮ እና በቅዱሳን መካከል በሚገለጥ የፍቅር ኅብረት በመትጋት ደቀ መዛሙርትን ማፍራት፡፡
አገልጋይነት፣ ታማኝነት፣ ተጠያቂነት፣ ግልጽነት፣ ታዛዥነት፣ ምሕረት፡፡
እየበዛ የሚሄድ፣ እርስ በእርሱ የሚተባበር፣ ለተቀበለው የወንጌል መልእክት የሚጠነቀቅ እና የእግዚአብሔርን መንግሥት የሚለማመድ ትውልድ ማፍራት፡፡
እሑድ | 14:00 - 18:00 ሰአት
በእሑድ ነፍሳችንን ለማነቃቃት፣ ጌታን ለማምለክ እና እርስ በርሳችን ወደ ፍቅር እና ጥሩ ሥራዎች እንድንነቃቃ እንሰበሰባለን። በአምልኮ ውስጥ ጊዜ እናሳልፋለን፣ መልዕክት እንቀበላለን።
ቅዳሜ | 16:00 - 18:00 ሰአት
የትምህርትእና ጸሎት ጊዜ
Sonntag | 14:00 - 18:00 Uhr
Sonntags versammeln wir uns, um unsere Seelen zu erwecken, den Herrn anzubeten und uns gegenseitig zu Liebe und guten Werken anzuspornen. Wir verbringen ausgedehnte Zeit in der Anbetung und empfangen eine kraftvolle Botschaft.
Samstag | 16:00 - 18:00 Uhr
Predigt- und Gebetszeit
Sunday | 14:00 PM - 18:00 PM
On Sundays we gather to wake up our souls, worship the Lord, and stir up one another toward love and good works! We spend extended time in worship and receive a powerful message.
Saturday | 16:00 PM - 18:00 PM
Sermon and Prayer time.
የእሑድ አገልግሎታችንን ከቀረቡት መልዕክቶች አንዱን ይመልከቱ። ተጨማሪ ማበረታቻ እና ትምህርቶች ለማግኘት YouTube ቻናላችንን ይጎብኙ።
Schauen Sie sich eine unserer jüngsten Botschaften aus unserem Sonntagsgottesdienst an. Besuchen Sie unseren YouTube-Kanal für weitere Ermutigung und Lehren.
Watch one of our recent messages from our Sunday service. Visit our YouTube channel for more encouragement and teachings.
killermannstr 56
Regensburg
Bavaria 93049
Germany
ስልክ: +491705586613
ስልክ: +4915233859047
ኢሜይል: evangeliumchristi96@gmail.com
በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን ላይ እኛን ይከተሉ እና ከማህበረሰባችን ጋር ተገናኙ።
killermannstr 56
Regensburg
Bavaria 93049
Germany
Telefon: +491705586613
Telefon: +4915233859047
E-Mail: evangeliumchristi96@gmail.com
Folgen Sie uns in den sozialen Medien und bleiben Sie mit unserer Gemeinde verbunden.
killermannstr 56
Regensburg
Bavaria 93049
Germany
Phone: +491705586613
Phone: +4915233859047
Email: evangeliumchristi96@gmail.com
Follow us on social media and stay connected with our community.